National Alcohol & Liquor Factory

ለአፍሪካ የሴቶች መረብ ኳስ ክለቦች ሻምፒዮ

ለአፍሪካ የሴቶች መረብ ኳስ ክለቦች ሻምፒዮ

በቱኒዚያ የሚካሄደው ለአፍሪካ የሴቶች መረብ ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና ሀገራችንን እንዲወክሉ ከተመረጡት ክለቦች መካከል የሆነው የብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ የሴቶች መረብ ኳስ ቡድን ሚያዚያ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. የብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ  ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መሥፍን አባተ እና ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ኮከቤ ቁምቢ እንዲሁም የሥራ አመራር አባላት በተገኙበት የሽኝት  ሥነ ሥርዓት ተደርጎለታል::

መልካም ዕድል ለሴቶች መረብ ኳስ ቡድናችን!!!

 1,081 total views,  2 views today

Contact Us

Mexico Square Behind Addis Ababa Technical College & Mekanissa
info@nalf.com.et, national.alcohol@gmail.com
+251 115 516 999 / +251 115 516 190
+251 115 513 299

Our Location