በቱኒዚያ የሚካሄደው ለአፍሪካ የሴቶች መረብ ኳስ ክለቦች ሻምፒዮና ሀገራችንን እንዲወክሉ ከተመረጡት ክለቦች መካከል የሆነው የብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ የሴቶች መረብ ኳስ ቡድን ሚያዚያ 11 ቀን 2013 ዓ.ም. የብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መሥፍን አባተ እና ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ኮከቤ ቁምቢ እንዲሁም የሥራ አመራር አባላት በተገኙበት የሽኝት ሥነ ሥርዓት ተደርጎለታል::
መልካም ዕድል ለሴቶች መረብ ኳስ ቡድናችን!!!
1,081 total views, 2 views today