National Alcohol & Liquor Factory

ማህበራዊ ኃሊፊነትን የመወጣት ተግባር!!

ማህበራዊ ኃሊፊነትን የመወጣት ተግባር!!

ማህበራዊ ኃሊፊነትን የመወጣት ተግባር!!

ብሔራዊ አሌኮሌና አረቄ ፋብሪካ በሰበታ ከተማ ቀበላ 07 ከስድስት ነጥብ ስድስት ሚሉዮን ብር በሊይ ወጪ በማድረግ አካባቢው ማህረሰብ ያስገነባቸውን አሥራ አምስት ሼዶች አጠናቅቆ የሰበታ ከተማ ከንቲባ ክብርት / ዓሌፊያ አብድርሃማን፤ክቡር አቶ ቶልሳ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክሌሊዊ መንግሥት የገንዘብና ኢኮኖሚ ሌማት ቢሮ ኃሊፊ እና የብሔራዊ አሌኮሌና አረቄ ፋብሪካ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ፤ክቡር አቶ ሐብታሙ ሃይ ሚካዔሌ የመንግስት ሌማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዲ ዋና ዲይሬክተር፤ጥሪ የተረገሊቸው የመንግስት ሥራ ኃሊፊዎች፤የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መሥፍን አባተ እና ሥራ አመራር አባሊት እንዱሁም የአካባቢው ማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት ሚያዚያ 4 ቀን 2014 . አስመርቆ የሼዶቹን ቁሌፍ ሰበታ ከተማ ከንቲባ ክብርት / ዓሌፊያ አብድርሃማን አስረክቧሌ፡፡

 

 የድርጅታችን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መሥፍን አባተ የብሔራዊ አሌኮሌና አረቄ ፋብሪካ በአሌኮሌ መጠጡ ኢንደስትሪ የሚገኝ አንጋፋ የመንግሥት ሌማት ድርጅት መሆኑን ገሌፀው ድርጅታችን በአገር አቀፍ ረጃ ገበታ ሀገር፤ሸገር ማስዋብ፤ታሊቁ ህዲሴ ግድባችን ሀገር መከሊከያ ሠራዊት፤ተፈናቃ ወገኖቻችን፤ መካኒሳ አካባቢ ነዋሪዎች የተረጉ እና በማዕድ ማጋራት አማካኝነት ረጋቸውን በርካታ ድጋፎች በምሳላነት በመጠቀስ የሼድ ግንባታ ሥራውን አጠናቅቆ ድርጅታችን በማስረከቡ የተሰማቸውን ስታ በመገሌጽ ሥራው በወቅቱና በጥራት እንዱጠናቀቅ ተሳተፉት አካሊት በሙለ ምስጋናቸውን አቅርበዋሌ፡፡ ጥራት ያችን ነው!! ብሔራዊ አሌኮሌና አረቄ ፋብሪካ!!

 520 total views,  3 views today

Contact Us

Mexico Square Behind Addis Ababa Technical College & Mekanissa
info@nalf.com.et, national.alcohol@gmail.com
+251 115 516 999 / +251 115 516 190
+251 115 513 299

Our Location