National Alcohol & Liquor Factory

ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ የሥነምግባር መከታተያ ክፍል

ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ የሥነምግባር መከታተያ ክፍል

  • የኃብት ማሳወቅና ማስመዝገብ ያስፈለገበት ዋና ዋና ምክንያቶች፡–
  • ሙስና ለመከላከል እና ተፈጽሞ ሲገኝም ለምርመራ ተግባር ለማዋል፣
  • የግልጽነትና የተጠያቂነት አሰራር ሥርዓትን ለመፍጠር፣
  • ያልተገባ ጥቅም የሚገኝበትን አሠራር አስቀድሞ ለመከላከል እና የጥቅም ግጭትን ለማስወገድ፣
  • ያላቸው ሀብትና ንብረት የመንግስት ስልጣንና ኃላፊነታቸውን አላግባብ በመጠቀም ያፈሩት መሆን አለመሆኑን ለመለየት፡፡

ምንጭ፡– የፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ–ሙስና ኮሚሽን የሀብት ማሳወቅና ማስመዝገብ

ህዳር 2013 ዓ.ም /ብሮሸር/

 511 total views,  2 views today

Contact Us

Mexico Square Behind Addis Ababa Technical College & Mekanissa
info@nalf.com.et, national.alcohol@gmail.com
+251 115 516 999 / +251 115 516 190
+251 115 513 299

Our Location