አዲሱ ብሔራዊ ብላክ ዲር ዊስኪ ምርታችን ታዋቂ ደንበኞቻችን እና ወኪሎቻችን በተገኙበት በደርጅታች ዋና መስሪያ ቤት ነሐሴ 20/2013 ዓ.ም ከተዘጋጀ ፕሮግራም በኋላ በይፋ ወደ ገበያ መግባቱና በጥራቱም ተወዳጅነትን እያገኘ መጥቷል፡፡
ቅዳሜ መስከረም 29/2014 ዓ.ም ከጧቱ 4፡30 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቱሪስ ንግድ ሥራ ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት የብሔራዊ ብላክ ዲር ዊስኪ የማስተዋወቅ ሥራ በተሳካ ሁኔታ የተናወነ ሲሆን በወቅቱም የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገር እንግዶች ጥራቱንና ደረጃውን በተመለከተ ለሰጣችሁን አዎንታዊ አስተያየት ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
ጥራት መለያችን ነው!!
ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ
749 total views, 3 views today