National Alcohol & Liquor Factory

የብሔራዊ አልኮል እና አረቄ ፋብሪካ ሕ/ሰቡ ከኮሮና ቫይረስ /COVID-19/ ለመከላከል እንዲችል ሳኒታይዘር ከንፁህ አልኮል ማምረት ጀምሯል

የብሔራዊ አልኮል እና አረቄ ፋብሪካ ሕ/ሰቡ ከኮሮና ቫይረስ /COVID-19/ ለመከላከል እንዲችል ሳኒታይዘር ከንፁህ አልኮል ማምረት ጀምሯል

መጋቢት 24፣ 2012

የኢትዮጵያ ብሄራዊ አልኮል እና አረቄ ፋብሪካ የተያዘው ሳምንት ሳያልቅ የንፅሕና መጠበቂያ አልኮል እና ሳኒታይዘር ማምረት እጀምራለሁ አለ፡፡

ፋብሪካው የዓለም የጤና ድርጅት WHO ያስቀመጠውን መስፈርት ተከትሎ በቀን 5 ሺ ሊትር ሳኒታይዘር ለገበያ ሊያቀርብ መሆኑን ለሸገር ነግሯል፡፡

Read More

 1,424 total views,  2 views today

Contact Us

Mexico Square Behind Addis Ababa Technical College & Mekanissa
info@nalf.com.et, national.alcohol@gmail.com
+251 115 516 999 / +251 115 516 190
+251 115 513 299

Our Location