መጋቢት 24፣ 2012
የኢትዮጵያ ብሄራዊ አልኮል እና አረቄ ፋብሪካ የተያዘው ሳምንት ሳያልቅ የንፅሕና መጠበቂያ አልኮል እና ሳኒታይዘር ማምረት እጀምራለሁ አለ፡፡
ፋብሪካው የዓለም የጤና ድርጅት WHO ያስቀመጠውን መስፈርት ተከትሎ በቀን 5 ሺ ሊትር ሳኒታይዘር ለገበያ ሊያቀርብ መሆኑን ለሸገር ነግሯል፡፡
1,424 total views, 2 views today
መጋቢት 24፣ 2012
የኢትዮጵያ ብሄራዊ አልኮል እና አረቄ ፋብሪካ የተያዘው ሳምንት ሳያልቅ የንፅሕና መጠበቂያ አልኮል እና ሳኒታይዘር ማምረት እጀምራለሁ አለ፡፡
ፋብሪካው የዓለም የጤና ድርጅት WHO ያስቀመጠውን መስፈርት ተከትሎ በቀን 5 ሺ ሊትር ሳኒታይዘር ለገበያ ሊያቀርብ መሆኑን ለሸገር ነግሯል፡፡
1,424 total views, 2 views today
Contact Us
Mexico Square Behind Addis Ababa Technical College & Mekanissa
info@nalf.com.et, national.alcohol@gmail.com
+251 115 516 999 / +251 115 516 190
+251 115 513 299
Our Location