National Alcohol & Liquor Factory

ማዕድ ማጋራት

ማዕድ ማጋራት

ማዕድ ማጋራት  !!! 

 ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ ማህበራዊ ኃላፊነት የመወጣት ተግባሩን እንደቀጠለ ሲሆን ከልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት በቀረበለት ጥያቄ መሰረት ለማዕድ ማጋራት ተግባር የሚውል እና በአስር ኪ.ግ የታሸገ ከአንድ መቶ ሰላሳ አንድ ሺህ ብር ላይ የሚያወጣ አሥራ አምስት ኩንታል የስንዴ ዱቄት ጷጉሜ 01 ቀን 2015 ዓ.ም በድርጅታችን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መሥፍን አባተ እና ሥራ አመራር አባላት አማካኝነት ለጽ/ቤቱ ተወካዮች አስረክቧል፡፡

Read More

 33 total views,  2 views today

Contact Us

Mexico Square Behind Addis Ababa Technical College & Mekanissa
info@nalf.com.et, national.alcohol@gmail.com
+251 115 516 999 / +251 115 516 190
+251 115 513 299

Our Location